- Opening : Mon-Fri 08:30 - 17:00 & Saturday: 8:30-12:30
- +251911244238
- info@tikurabaytl.com
VACANCY
OPPORTUNITIES
Best multimodal Services for all
VACANCY
Opening : Mon-Fri 08:30 – 17:00 & Saturday: 8:30-12:30 +251911244238 info@tikurabaytl.com Facebook-f Youtube Linkedin X-twitter HOME ABOUT Mission Vision Values
ቁጥር፡ HMD/OF/103/2025
ቀን: 07/7/2025
ጥቁር ዓባይ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ለተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ከውጭ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ተ.ቁ | የሥራ መደቡ |
ተፈላጊ ችሎታ
Education
| ብዛት |
ደረጃ
| ደመወዝ | የሥራ ቦታ | |
1 | ችፍ ኮንስትራክሽን ኘሮጀክት ማኔጅመንት ኦፊሰር | የትምህርት ዝግጅት: - ማስተር/መጀመሪያ ዲግሪ ሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ አርክቴክቸራል ኢንጅነሪንግ ፣ ኘሮጀክት ማኔጅመንት ወይም በተዛማጅ ሙያ የተመረቀ/ የተመረቀች የስራ ልምድ: - 5/7 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው/ያላት | 01 | 13 | 28,000.00 | አዲስ አበባ | |
|
| ||||||
|
| ||||||
ማሳሰቢያ
- የመመዝገቢያ ቦታ ኮምቦልቻ ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 004፣ አዲስ አበባ ማስ/ጽ/ቤት ቦሌ ሰተርሊንግ ህንጻ፣ አዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በከልቻ ግቢ ጥቁር ዓባይ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አስተዳደር ቢሮ፣ ባሕር ዳር አብቁተ አዲሱ ህንፃ አጅኘ ቀበሌ 10 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1፣
- የመመዝገቢያ ጊዜ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ 7 የስራ ቀናት፣
- አመልካቾች በተፈላጊው ችሎታ ላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች መሠረት ያደረገ የምዝገባ ጥያቄና ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
- ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል ወይም በስልክ ጥሪ ይደረጋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-በስ/ቁጥር 033-551-5277/ኮምቦልቻ፤ 011-554-9441/አድስ አበባ/፤ 022-112-6486
/አዳማ/፤ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ኩባንያው
Popular News

Abyssinia Award

Easter
